Quantcast
Channel: Freedom4Ethiopian
Viewing all articles
Browse latest Browse all 4543

ከሚሴ አካባቢ በደረሰ የመኪና አደጋ የ10 ሰዎች ህይወት አለፈ

$
0
0
ባሕር ዳር ፡የካቲት 3/2008 ዓ/ም(አብመድ)ከደሴ ወደ አዲስ አበባ ይጓዝ የነበረ አገር አቋራጭ አውቶብስ ከማጀቴ ወደ ከሚሴ ይጓዝ ከነበረው አይስዙ ቅጥቅጥ የህዝብ ማመላለሻ መኪና ጋር ዛሬ ከሚሴ አካባቢ ቦርከና ልዩ ስሟ ሂጅራ በተባለች ሜዳማ ቦታ በመጋጨቱ የ10 ሰዎች ህይወት ወዲያውኑ አልፏል፡፡ በሌሎች ተሳፋሪዎች ላይ ከፍተኛ እና ቀላል ጉዳት የደረሰባቸው ሲሆን ለህክምና ወደ ደሴ እና ከሚሴ እየተወሰዱ […]

Viewing all articles
Browse latest Browse all 4543

Trending Articles