በተባበሩት መንግስታት ድርጅት ዉስጥ የኢትዮጵያን ሰራዊት ይዘዉ ሲንቀሳቀሱ የነበሩት ሉተናንት ጄኔራል ዮሃንስ ገብረመስቀል ተስፋማርያም በመላዉ ሐገሪቱ ላይ የተነሳዉን ህዝባዊ አመጽና በጎንደር ዙሪያ የተቀሰቀሰዉን ጦርነት በተመለከተ ለከፍተኛ ወታደራዊ ምክክክር ተቀምጠዉ በሚገኙበት በዚህ ወቅት ላይ የትግራይ ነጻ አወጭ ቡድን ላይ አስደንጋጭ የሆነ ዉድቀት ተከስቷል። የወታደራዊ ደህንነት ቢሮዉ ከተላያዩ ክልሎች መርጦ ያሰለጥናቸዉ እና የአበኞች ግንቦት 7 ወታደራዊ የደንብ […]
