ጅማ ዩኒቨርሲቲ ተማሪው አምጿል። ዛሬ ቀኑን ሙሉ በግቢያቸው ተቃውሞ ሲያሰሙ ውለዋል። ከአጋዚ ጦርም ጋር መላተማቸውን ማምሻውን የደረሰን መረጃ ያመለክታል። ጂማዎች በተከታታይ ተቃውሞ ላይ ናቸው። በመላው ኦሮሚያ የተቀጣጠለው ህዝባዊ ንቅናቄ ተጠናክሮ በቀጠለበት በዚህን ወቅት በዩኒቨርስቲዎች ጋብ ብሎ የነበረውን ተቃውሞ ጂማዎች አፈንድተውታል። በጉጂና ቦረና አከባቢዎች ህዝብና የህወሀት ሃይሎች ተፋጠዋል። ጋዜጠኛ መሳይ መኮንን Filed under: NEWS
