በጅማ ዩኒቨርሲቲ የቴክኖሎጂ ካምፓስ ተማሪዎች ተቃውሞ ማሰማታቸውን ተከትሎ በሕወሓት ወታደሮች በቅጥር ጊቢውና በተማሪዎች መኝታ ክፍል ተክስ መክፈታቸው ተሰማ:: ከአካባቢው የደረሱ መረጃዎች እንዳመለከቱት ኦሮሚያን በ8 ዞኖች ከፋፈለው ከሚመሩት የሕወሓት የመከላከያ ሰዎች መካከል የሆኑት ወታደሮች በጅማ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎችን በመቀጥቀጥ ከፍተኛ ጉዳት ማድረሳቸው የደረሰን መረጃ አመልክቷል:: እንደ ዓይን እማኞች ገለጻ የጅማ ዩኒቨርሲቲ የቴክኖሎጂ ካምፓስ በከፍተኛ ውጥረት ውስጥ ይገኛል:: […]
