የሚገርመው መንዝ እስኪደርሱ የአማራ ሕዝብን የተለየ ተጠቃሚ አድርገው ይቆጥሩ ነበር። በጣም የሚገርመው ደግሞ መንዝ ሲደርሱ “አማራው እንደሌላው ብሔር (እንደትግራይ ሕዝብ) ጭቁን እንደሆነ ተገነዘቡ” የተባሉት ወያኔዎች ስልጣን ይዘው ለ25 ዓመታት አማራውን ሲያሳድዱት መኖራቸው ነው። በተለየ ሁኔታ ይህን ዘር አምርረው እንደሚጠሉት፣ በደማቸው ብቻ ሳይሆን አጥንታቸው ድረስ ዘልቆ የገባ ጥላቻ እንዳላቸው ይበልጥ ያረጋገጠ ነው።ይህም ከበታችነት ስሜት የመነጨ የእነ […]
