ህብረቱ አዲስ የሚቀይረው ህግ ከተለያዩ ሃገራት ወደ አውሮፓ የሚገቡ ስደተኞችን የጥገኝነት ጥያቄ የተመለከተ ነው። አንድ ስደተኛ መጀመሪያ እግሩ ባረፈበት ሃገር ጥገኝነት የመጠየቅ መብት እንዳለው፥ አሁን ያለው የህብረቱ የስደተኞች ፖሊሲ ይደነግጋል። ይህ የደብሊኑ ስምምነት ግን እየጨመረ ከመጣው የስደተኞች ቁጥር አንጻር ማሻሻያ ያስፈልገዋል ተብሏል። በዚህም ከ19 90ዎቹ ጀምሮ ስራ ላይ ያለውን ፖሊሲ መቀየርና ማሻሻል መፍትሄ መሆኑን ነው […]
