Quantcast
Channel: Freedom4Ethiopian
Viewing all articles
Browse latest Browse all 4543

የወያኔ መንግስት በድርቅ ለተጎዱ ኢትዮጵያውያን እየተካሄደ ያለውን ዓለም ዓቀፍ ዘመቻ ማስቆሙ ተነገረ

$
0
0
ህዝባዊ ወያኔ ሀርነት ትግራይ የሚመራው መንግስት በድርቅ ለተጎዱ ኢትዮጵያውያን በተባበሩት መንግስታት ድርጅት የሰብዓዊ ጉዳዮች መስሪያ ቤትና በተለያዩ ዓለምዓቀፍ ተቋማት እየተካሄደ ያለውን ዓለም ዓቀፍ ዘመቻ አስቁሟል። ምክንያት? የኢትዮጵያን ገጽታ ያበላሻል። (ኢሳት ዜና) ኢትዮጵያውያን የድርቅ ተጠቂዎችን ለመታደግ የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የሰብዓዊ ጉዳዮች ቢሮ (OCHA) ከሌሎች ለጋሾች ጋር ያስተባበረው የዕርዳታ ማሰባሰብ ዘመቻ በአስቸኳይ እንዲቆም የኢትዮጵያ መንግስት ትዕዛዝ ሰጠ። […]

Viewing all articles
Browse latest Browse all 4543

Trending Articles