በላይ አርማጭሆ ኩርቢት የተሰማሩት የህወሓት ታጣቂዎች ሚያዚያ 3 2008 ዓ.ም ከምሽቱ 2፡00 ላይ አቶ አርጋው ሲሳይ ወደተባሉት ድሃ ገበሬ ቤት በመሄድ ገድለው ንብረታቸውን ዘርፈው ተመልሰዋል፡፡ የአርማጭሆ ምስኪን ገበሬዎች በህወሓት ታጣቂዎች የግድያ እርምጃ እየተወሰደባቸው እና የዝርፊያ ተግባር እየተፈፀመባቸው የሚገኙት በአርበኞች ግንቦት 7 አባልነት ስለተጠረጠሩ ብቻ እንደሆነ ማረጋገጥ ተችሏል፡፡ Filed under: NEWS
