Quantcast
Viewing all articles
Browse latest Browse all 4543

የቀድሞው ደህንነት ባለስልጣን አቶ ወልደስላሴ ከቀረበባቸው 12 ክሶች በሰባቱ ጥፋተኛ ተባሉ

የቀድሞው የሀገር ውስጥ ደህንነት ባለስልጣን አቶ ወልደስላሴ ወልደሚካኤል ስልጣንን ያለአግባብ መጠቀም እና ምንጩ ያልታወቁ ሃብት በማፍራት ከቀረበባቸው 12 ክሶች በ7ቱ ጥፋተኛ ተባሉ። በክስ መዝገቡ የተካተቱት ወንድምና እህታቸው ደግሞ በሶስት ክሶች ጥፋተኛ ተብለዋል። በኢንቨስትምንት ስም በወንጀል የተገኘ 6 ሚሊየን ብር ሰውረዋል ተብለው ክስ የተመሰረተባቸው አቶ ዶሪ ከበደ ክሱን በበቂ ሁኔታ በመከላከላቸው በነፃ ተሰናብተዋል። የፌደራል ስነ ምግባርና […]Image may be NSFW.
Clik here to view.

Viewing all articles
Browse latest Browse all 4543

Trending Articles