ደቡብ አፍሪካ ጆሓንስበርግ የሚገኘዉ የመድሓኒያለም ቤተ ክርስቲያን ሰበካ ጉባኤና አስተዳደሩ ወዳልተፈለገ መጠቃቃት እየሀዱ ይገኛሉ ፕሪቶሪያ የሚገኘዉ የኢትዮጵያ ኢንባሲ ጉዳዩን ወዳልተፈለገ አቅጣጫ እየወሰደዉ ሲሆን የትግራይ ተወላጆችን በመጠቀም አንድ ሌላ ግሩፕ እንዲፈጠር እያደረገ ነዉ 17 ሰዎች ክስ ተመስርቶባቸዉ በፖሊስ እየታደኑ ሲሆን 3 ግለሰቦች…. 1 ሔኖክ ገ/ሚካኤል 2. ታምሬ ተምትሜ 3. አቶ ኤፍሬም በጆሓንስበርግ ሴንትራል ፖሊስ ጣቢያ ( […]
