የህወሃት መከላከያ ከፍተኛ የሰራዊት እጥረት ገጥሞታል። በአራቱም የሐገሪቱ መእዘናት ድንበሮችን መቆጣጠር የማይታሰብ እየሆነ መጥቷል! በሰሞኑ በጋንቤላ ክልል ኢትዮጵያዊያን ላይ የተቀናበረዉን ጭፍጨፋ ወያኔ በዋና አዘጋጅነት እንደተወነዉ ምንጮች እየገለጹ በሚገኙበት በዚህ ወቅት ላይ የሐገሪቷን ድንበር ለማስጠበቅ ከመካከለኛዉ እዝ ሰራዊት ለመመልመል ቢሞከርም የመካከለኛዉ እዝ ሰራዊት በአብዛኛዉ ኢትዮጵያዊ የኦሮሞ ልጆቻችን ለማጽዳት በወንጀል ላይ ይገኛል! የምስራቅ ኮከብ የሚባል ስም የተሰጠዉ […]
