Quantcast
Channel: Freedom4Ethiopian
Viewing all articles
Browse latest Browse all 4543

ደቡብ ሱዳናዊያን ስደተኞች 14 ኢትዮጵያዊያንን በጭካኔ እንደገና ገደሉ

$
0
0
ከጋምቤላ ከተማ በስተምስራቅ 17 ኪ.ሜ ርቀት ላይ በሚገኘው ጃዊ የስደተኞች ካምፕ አቅራቢያ ኢትዮጵያዊው ሹፌር በደቡብ ሱዳናዊው ስደተኛ ላይ ላደረሰው የመኪና አደጋ የደቡብ ሱዳን ስደተኞች በሰጡት ምላሽ 14 ኢትዮጵያዊያን የጭካኔ ድርጊት ተፈጽሞባቸው ለሞት መብቃታቸውን ከአካባቢው የተገኙ መረጃዎች ጠቁመዋል፡፡ በስደተኞቹ ካምፑ ለሚገኙ ደቡብ ሱዳናዊያን አገልግሎት የሚሰጡ የእርዳታ ሰራተኞች ለማመላለስ በሹፍርና ስራ የተቀጠረው ኢትዮጵያዊ አንድን ደቡብ ሱዳናዊ በሚያሽከረክራት […]

Viewing all articles
Browse latest Browse all 4543

Trending Articles