Quantcast
Channel: Freedom4Ethiopian
Browsing all 4543 articles
Browse latest View live

Image may be NSFW.
Clik here to view.

ታንዛኒያና ኬንያ በ74 ኢትዮጵያዊያን ጉዳይ እየተወዛገቡ ነው

በታንዛኒያ በሕገወጥ ስደተኝነት ተፈርዶባቸው በእስር የቆዩ 74 ኢትዮጵያዊያን በኬንያ ድንበር ከተማ ታቬታ ተጥለዋል። ድርጊቱ ያስቆጣት ኬንያ “በዓለምአቀፍ ሕግ የታንዛኒያን ሸክም የምቀበልበት እዳ የለብኝም” በማለት አውግዛ ባሳለፍነው ማክሰኞ ከእስር የተፈቱትን ኢትዮጵያዊያን ወደ ታንዛኒያ እንደምትመልስ ገልጻለች።...

View Article


Image may be NSFW.
Clik here to view.

ወህኒ ከተጋዙት ሙስሊሞች አንዱ የሆነው ኢስታዥ ኑሩ ቱርኪ፣ በዝዋይ ወህኒ ቤት የግድያ ሙከራ ተደረገበት

የኢትዮጵያ ሙስሊሞች የመብት ጥያቄ በማንሳታቸው በአሸባሪነት ተወንጅለው በወህኒ ቤት ከሚገኙ ሙስሊሞች በአንዱ ላይ የግድያ ሙከራ ተደረገ። የግድያ ሙከራውን ያደረገው በእስር ቤት ውስጥ እስረኞችን የሚከታተል ሰላይ መሆኑን የአይን ምስክሮች ለኢሳት በላኩት መረጃ አመልክተዋል። የግድያው ሙከራው በእስር ቤቱ ሃላፊዎች...

View Article


Image may be NSFW.
Clik here to view.

ወያኔ የጋምቤላዉን ጭፍጨፋ ተገን በማድረግ የከዱ ከፍተኛ የጦር አባላቶችን እያሰሰ ነዉ!!

የህወሃት መከላከያ ከፍተኛ የሰራዊት እጥረት ገጥሞታል። በአራቱም የሐገሪቱ መእዘናት ድንበሮችን መቆጣጠር የማይታሰብ እየሆነ መጥቷል! በሰሞኑ በጋንቤላ ክልል ኢትዮጵያዊያን ላይ የተቀናበረዉን ጭፍጨፋ ወያኔ በዋና አዘጋጅነት እንደተወነዉ ምንጮች እየገለጹ በሚገኙበት በዚህ ወቅት ላይ የሐገሪቷን ድንበር ለማስጠበቅ...

View Article

Image may be NSFW.
Clik here to view.

ደቡብ ሱዳናዊያን ስደተኞች 14 ኢትዮጵያዊያንን በጭካኔ እንደገና ገደሉ

ከጋምቤላ ከተማ በስተምስራቅ 17 ኪ.ሜ ርቀት ላይ በሚገኘው ጃዊ የስደተኞች ካምፕ አቅራቢያ ኢትዮጵያዊው ሹፌር በደቡብ ሱዳናዊው ስደተኛ ላይ ላደረሰው የመኪና አደጋ የደቡብ ሱዳን ስደተኞች በሰጡት ምላሽ 14 ኢትዮጵያዊያን የጭካኔ ድርጊት ተፈጽሞባቸው ለሞት መብቃታቸውን ከአካባቢው የተገኙ መረጃዎች ጠቁመዋል፡፡...

View Article

Image may be NSFW.
Clik here to view.

የአሜሪካ ሴናተሮች “ኢትዮጵያ ውስጥ አለ” ያሉትን አፈና አወገዙ

  የኢትዮጵያ መንግሥት በሲቪል ማኅበረሰብ ላይ እያካሄደ ነው ያሉትን አፈና እንደሚያወግዙ አሥራ ሁለት የዩናይትድ ስቴትስ የሕግ መወሰኛ ምክር ቤት አባላት የሆኑ እንደራሴዎች ለምክር ቤቱ የውሣኔ ሃሣብ ረቂቅ አቅርበዋል። በሕገመንግሥት የተረጋገጡ መብቶቻቸውን እየተጠቀሙ ተቃዋሞዎቻቸውን በሰላማዊ መንገድ በሚገልፁ...

View Article


Image may be NSFW.
Clik here to view.

ከ30 በላይ ህገወጥ ተቋራጮች የ40/60 መርሃግብር ቤቶችን እየገነቡ ነው

መረጃ እንደሚያሳየው፥ በቁጠባ ቤቶች ኢንተርፕራይዝ ሳይመዘገቡ እና ማጣሪያ ሳይወስዱ ሰባት ተቋራጮች አሁን ግንባታ ላይ ናቸው። — በኢንተርፕራይዙ ተመዝግበው ማጣሪያው ላይ ያልተሳተፉ 12 ተቋራጮች በመርሃ ግብሩ ቤቶች እየገነቡ ነው። — የቴክኒክ ብቃታቸው ዜሮ ነው የተባሉ አምስት ተቋራጮች ደግሞ እዚሁ ስራ ላይ አሉ።...

View Article

Image may be NSFW.
Clik here to view.

የመንግስት ቃል አቀባይ አቶ ጌታቸው ረዳ በጋቤላ የደረሰው የጅምላ ጭፍጨፋ ምንም አዲስ ነገር አይደም አለ::

የመንግስት ቃል አቀባይ አቶ ጌታቸው ረዳ በጋምቤላ የደረሰው የጅምላ ጭፍጨፋ አዲስ ነገር አይደለም ማለታቸውን ዋሽንግተን ፖስት በዘገባው አስፍሯል። አርቡ እለት የደረሰው የጅምላ ጭፍጨፋ ሰለባዎች በአብዛኞቹ በኢትዮጵያ ውስጥ የሚኖሩ የኑዌር ጎሳ አባላት መሆናቸውን ጠቅሶ በዘገባው የጠቀሰው ዋሽንግተን ፖስት፣ በዚህ አመት...

View Article

Image may be NSFW.
Clik here to view.

የወያኔ መከላከያ ሚኒስቴር ሌተናል ኮረኔል ማእረጉ እና ሻምበል ዳርጌ የተባሉ መኮንኖች በቁጥጥር ስር እንዲዉሉ አዘዘ

በመከላከያ ሰራዊቱ ላይ ሙሉ ለሙሉ እምነቱ እየተሸረሸረ የሚገኘዉ የትግራይ ነጻ አዉጪ ቡድን እራሱን በራሱ እየበላ ይገኛል ። ባሳለፍነዉ ሳምንት የመከላከያ ሚኒስቴር መዳፍ የሆነዉ ወታደራዊ ፍርድ ቤት በመካከለኛዉ እዝ እና በሰሜኑ እዝ ዉስጥ ለረጅም አመታት ያገለገሉ ሌተናል ኮረኔል ማእረጉ እና ሻምበል ዳርጌ በተባሉ...

View Article


Image may be NSFW.
Clik here to view.

የአርበኞች ግንቦት 7 ሰራዊት በመተማ የወያኔ ሰራዊት ላይ ጉዳት አደረስኩ አለ

ከማክሰኞ ዕለቱ የአርበኞች ግንቦት 7 ሰራዊት ጥቃት በኋላ የሸዲ ሆስፒታል በቁስለኛ ወታደሮች ተሞልቶ ሲቪሎች እንዳይገቡ መከልከላቸውን የከተማዋ ነዋሪዎች ተናግረዋል፡፡ የሆስፒታሉ ምንጮቻችን እንደገለፁት እስከ ትናንትና ድረስ ከ40 በላይ ቁስለኞች ወደ ሆስፒታሉ እንደገቡና የቁስለኞች ቁጥር ቢያንስ በየአንድ ሰዓት...

View Article


Image may be NSFW.
Clik here to view.

ቅዳሜና ዕሁድ በጋምቤላ ከተማ የተቃውሞ እንቅስቃሴ ከተካሄደ በኋላ መንግስት መጠነ ሰፊ የአፈሳ እርምጃ እየወሰደ ነው።

ቅዳሜና ዕሁድ በጋምቤላ ከተማ የተቃውሞ እንቅስቃሴ ከተካሄደ በኋላ መንግስት መጠነ ሰፊ የአፈሳ እርምጃ እየወሰደ ነው። ዛሬ ጋምቤላ ከተማ ቤት ለቤት አሰሳ ሲደረግ ነው የዋለው። ሆቴሎች መደብሮች ተበርብረዋል። በከተማዋ የሰው እንቅስቃሴ ገደብ ተጥሎበታል። በየመንገዱ መታወቂያ የሚጠይቁ ፌደራል ፖሊሶች ነዋሪውን...

View Article

Image may be NSFW.
Clik here to view.

ሰበር መረጃ…በስነ ምግባር ጉድለት ከአርበኞች ግንቦት 7 የተባረሩ ግለሰቦች በስለላ ላይ

የዉድ ሐገራችን ኢትዮጵያ ሉአላዊነት መደፈርና የህዝቦቿ መብት መገፈፍ አስቆጥቶት ዱር ቤቴ ያለዉ ጀግናዉ የአርበኞች ግንቦት 7 ድርጅት ያስተጋባዉን የክተት አዋጅ ተነተርሶ በእዉነተኛ የሐገር ፍቅርና አለኝታነት ተንሳስተዉ በርካቶች የድርጅቱን ጥሪ በመቀበል ትግሉን ተቀላቅለዋል። በመሆኑም ዛሬ ድርጅቱ በሁለት እግሩ የቆመ...

View Article

Image may be NSFW.
Clik here to view.

ሰበር ዜና ወያኔ የሚመራዉ የመከላከያ ሰራዊት የሰሜን እዝ ወታደራዊ ደህንነት በትናንትናዉ እለት ከ900 በላይ ወታደሮች...

በዚሁ መረጃ መሰረት ወታደራዊ ደህንነቱ እንዳሳወቀዉ የሰሜኑ እዝ ዘመቻ መምሪያ እና ስምሪቱ ተመጣጣኝ የሆነ አስተላለፍ የላቸዉም! የወታደራዊ ፖለቲካ መምሪያዎችም በንቃትና በወቅታዊ ሁኔታዎዎች ከተጻራሪዎች አንሰዉ ተገኝተዋል! ሰራዊቱ የመዋጋት መንፈሱ ደካማ ነዉ! መግባባትና መከባበር በዉስጡ ጠፍቷል! የጎሳ መናጎጡ...

View Article

Image may be NSFW.
Clik here to view.

ዛሬ ማለዳ 12 ሰአት ላይ በቦሌ ክፍለ ከተማ ወረዳ 10 ሰሚት አካባቢ ባለ 5 ፎቅ ህንፃ ተደርምሶ በንብረት ላይ ጉዳት...

ዛሬ ማለዳ 12 ሰአት ላይ በቦሌ ክፍለ ከተማ ወረዳ 10 ሰሚት አካባቢ ባለ 5 ፎቅ ህንፃ ተደርምሶ በንብረት ላይ ጉዳት አድርሰ። ህንፃው ሙሉ በሙሉ ያልተጠናቀቀ ቢሆንም ከታችኛው ወለል ላይ ሁለት ባንኮች አገልግሎት መስጠት ጀምረዋል ። አደጋው የደረሰው በስራ ሰአት ቢሆን በሰው ላይ ሊደርስ የሚችለው አደጋ ከባድ ይሆን...

View Article


Image may be NSFW.
Clik here to view.

በርካታ ዲያስፖራዎች በመንግስት እየተፈለጉ ነው

በኢንቨስትመንትና በተለያዩ ጉዳዮች እንዲሁም ዘመድ ጥየቃ በሚል ወደ ሃገር የሚገባው የዲያስፖራው ቁጥር በየጊዜው እየጨመረ መሄዱን አንዳንድ መረጃዎች ያሳያሉ፡ በእዚያው መጠን በኢንቨስትመንት ላይ የተሳተፉ ትውልደ ኢትዮጵያውያን ታክስ [ቀረጥ] እና ቫት ባለመከፈል እንደዚሁም በብላክ ማርኬት ማለትም በጥቁር ገበያ ላይ...

View Article

Image may be NSFW.
Clik here to view.

በመተማ እና አካባቢዋ ባለፈው ሁለት ቀን በተካሄደው ከባድ ውጌያ ከተማረኩት የህወሃት ወታደሮች መካከል አንዱ የጦር መኮነን...

ይህ የጦር መኮነን ይህን ያለብት ትልቅ ጉዳይ አለ ህዝባዊ ወያኔ ሃርነት ትግራይ የአንድ ብሄርን ብቻ ጥቅም በማሰጠበቁ ብሎም፡የኢትዮጵያን እና ኢትዮጵያውያንን ህልውና አደጋ ላይ በመጣሉ ወታደር ሃይሉ አሁን ይህ ነው የማይባል ሃገራዊ ጥያቄወችን ቢያነሳም ጥያቄውን በተገቢ መልኩ ከመመለሰ ይልቅ ጥያቄያችንን ወደ ጎን...

View Article


Image may be NSFW.
Clik here to view.

በጋምቤላው ጭፈጨፋ የደ/ሱዳን ሹመኞች እጅ መኖሩን አንድ የአገሪቱ የጦር ጄ/ል አጋለጡ

“ ባለሰልጣኑ በጋምቤላው ጭፍጨፋ ዙሪያ አካፋን አካፋ ብለው መጥራት ይገባቸዋል” ሌ/ጄኔራል ዲቪድ ያ ኡ ያ ኡ ኢትዮጵያ ዛሬም ለባእዳኖቹ ምቹ አልጋ ፣ለልጆቿ ግን ቀጋ የመሆኑዋ ጉዳይ እያነጋገረ ነው ከሳምንት በፊት በደቡብ ምእራብ ኢትዮጵያ በጋምቤላ ክልላዊ መስተዳደር በሚገኙ የኑኢር ማህበረሰብ ላይ ከጎረቤት ደ/ሱዳን...

View Article

Image may be NSFW.
Clik here to view.

ገዳዮቹ በፍርድ ወንበር ላይ ተቀምጠው በተገደሉባቸው ላይ ፈረዱ

1ኛ/ በጋምቤላ አኝዋክ ጎሳ ላይ ከ400 በላይ አኝዋኮች የተገደሉት ታህሳስ 13/2003 ዓም እ ኤ አቆጣጠር ነበር።በኖርዌይ ስደተኛ የነበሩት እና የጋምቤላ አስትዳዳሪ የነበሩት ይህንን እልቂት የሚያውቁ እና አቶ መለስን የከሰሱ ናቸው።አቶ ኦከሎ ”በጋምቤላው የአኝዋክ እልቂት እኔ የምጠየቅ ከሆነ ትዕዛዙን ያስተላለፈው...

View Article


Image may be NSFW.
Clik here to view.

ሰበር መረጃ…. ኢትዮጵያዊያን ስደተኞች የነጻነት ሀይሎችን ተቀላቀሉ!

የትግራይ ነጻ አዉጪ ቡድን የመከላከያ ሚኒስቴር አመራሮች የደረሳቸዉን መረጃ ተገን በማድረግ 11.250 ( አስራ አንድ ሺ ሁለት መቶ ሐምሳ ) የሚጠጉ ኢትዮጵያዊያን ስደተኞች በ5 ወራት ጊዜ ዉስጥ ከየመን ከሱዳናና ከሊቢያ ወደ ኤርትራ በመጓዝ አርበኞች ግንቦት 7ን ተቀላቅለዋል!! ይላል… በሶስቱም ሐገራት የኢትዮጵያ...

View Article

Image may be NSFW.
Clik here to view.

የወያኔ መንግስት አቶ ኦኬሎ አኳይ፣ ለማሳፈን ለደቡብ ሱዳን መንግስት 39.5 ሚሊዮን ዶላር መክፈሉ ተነገረ

የቀድሞ የጋምቤላ ፕሬዚደንት አቶ ኦኬሎ አኳይ የጋምቤላ ጭፍጨፋን በተመለከተ ለፍርድ ቤት ማብራሪያ ሰጡ። የጭፍጨፋውን ሂደት በማዛባት፣ የተሳሳተ መረጃ ለህዝብ እንዲያቀርቡ በመገደዳቸውና ጭፍጨፋው የህሊና ሰላም ሰለነሳቸው ፕሬዚደንትነታቸውን ጥለው ድንበር አቋርጠው መሸሻቸውን በጽሁፍ ለፍርድ ቤቱ አስታውቀዋል። ከሰኔ ወር...

View Article

Image may be NSFW.
Clik here to view.

ጋዜጠኛ እስክንድር ነጋ አዲሱ ትውልድ የኢትዮጵያን አንድነት እንዲጠብቅና የታሪክ ህፀፆችን እንዲያርም ጥሪ አቀረበ

የኢትዮጵያ አንድነት የመጠበቅና የታሪክ ህፀፆችን ማረም ከአዲሱ ዘመንት ዲሞራቶች ይጠበቃል ሲል ጋዜጠኛ እስክንድር ነጋ ገለጸ። ታዋቂው ጋዜጠኛ እስክንድር ነጋ “ የዘንድሮ ግንቦት 20” በሚል ርዕስ ሰሞኑን ከወህኒ ቤት ለመገናኛ ብዙሃን በላከው ፅሁፍ ኢህአዴግ ወደስልጣን የመጣበትን 25ኛ አመት በማስመልከት ያለፉትን...

View Article
Browsing all 4543 articles
Browse latest View live