በኢንቨስትመንትና በተለያዩ ጉዳዮች እንዲሁም ዘመድ ጥየቃ በሚል ወደ ሃገር የሚገባው የዲያስፖራው ቁጥር በየጊዜው እየጨመረ መሄዱን አንዳንድ መረጃዎች ያሳያሉ፡ በእዚያው መጠን በኢንቨስትመንት ላይ የተሳተፉ ትውልደ ኢትዮጵያውያን ታክስ [ቀረጥ] እና ቫት ባለመከፈል እንደዚሁም በብላክ ማርኬት ማለትም በጥቁር ገበያ ላይ በመሰማራት ከህግ ውጭ የአዋላ ስራ በመስራት ከየመስሪያ ቤቱ ባለስልጣን እና ከወረዳ ካድሬዎች ጋር በጉቦ በመመሳጠር ማግኘት ከአለባቸውን በላይ […]
