Quantcast
Channel: Freedom4Ethiopian
Viewing all articles
Browse latest Browse all 4543

በቤንሻንጉል-ጉምዝ የእርሻ ሠራተኞች መጠለፋቸው ተሰማ

$
0
0
አልኑር በሽር ሲባል በቆየ በቤንሻንጉል-ጉምዝ ክልል በጉባ ወረዳ በኦሜድላ ቀበሌ ባለ እርሻ ልማት ላይ የሚሠሩ 22 ሠራተኞች በሱዳን ወታደሮች ተጠልፈው መወሰዳቸውን የእርሻ ልማቱ ባለቤት ነኝ ያሉት አቶ ይርሳው የሺወንድም ተናግረዋል። አቶ ይርሳው ለአሜሪካ ድምፅ በሰጡት ቃል ባለፈው ቅዳሜ፤ ሚያዝያ 22 / 2005 ዓ.ም በሁለት ተሽከርካሪዎች የደረሱ የሱዳን ወታደሮች የያዟቸውን ሠራተኞቻቸውን ዲቫዚን የምትባል የሱዳን ከተማ ወይም […]

Viewing all articles
Browse latest Browse all 4543

Trending Articles