አባ ማትያስ ስልጣን ላይ የቆዩት ሶስት ዓመት ነው:: በዚህ አጭር ግዜ ውስጥ ግን የሰሯቸው ሥራዎች አቅማቸውን( capacity) ያስገመተ ነበር:: በርካታ ስብሰባዎች ላይ የሚናገሩት ቋንቋ ለክብራቸው የማይመጥንና (disgraceful) የአዕምሯቸውን አቅም ( caliber) ጥያቄ ውስጥ የሚያስገባ ነበር:: የሚወስዷቸው ውሳኔዎችም ቤተ ክርስትያኗን ለከፋ ትችት ዳርጓታል:: ይህንን መሰል ጉዳዮችን ግምት ውስጥ በማስገባት ቅዱስ ሲኖዶስ ለፓትርያርኩ እንደራሴ እንደሚገባቸው አለበለዚያ ግን […]
