Quantcast
Channel: Freedom4Ethiopian
Viewing all articles
Browse latest Browse all 4543

የአርበኞች ግንቦት 7 ጀግኖች የነፃነት ታጋዮች ጓንጋ አሳግላ ላይ ከቀኑ ስድስት ሰዓት እስከ ሰባት ሰዓት ከ24ኛ ክፍለ ጦር ጋር ተፋልመው በትንሹ 15 ወታደሮችን ገድለው 10 አቁስለዋል

$
0
0
የአርበኞች ግንቦት 7 ሰራዊት የጥቃት አድማሱን አስፍቶ በአማራ ክልል አዋሳኝ ከተሞች ላይ በሰፈረው የሕወሓት ጦር ላይ ጥቃት እየፈፀመ እንደሚገኝ ተሰምቷል!! ጀግኖች የአርበኞች ግንቦት ሰባት አርበኛ ታጋዮች በትናንትናው ዕለት /ሰኔ 26/2007 ዓ.ም የአማራ ክልል አዋሳኝ በሆኑ እና ትግራይ ክልል ውስጥ በሚገኙ ሁለት ቦታዎች ማለትም ጓንጋ አሳግላ እና ማይ እምቧ ላይ ከ 24ኛ እና 44ኛ ክፍለ ጦር […]

Viewing all articles
Browse latest Browse all 4543

Trending Articles