ሰበር መረጃ… በህወሃት የመከላከያ ሰራዊት አባላት ዉስጥ የነበረዉ ጉምጉምታ ወደ ተግባራዊ ተቃዉሞና ፍጥጫ እየተሸጋገረ እንደሚገኝ ታማኝ ምንጮች ጠቁመዋል። የወታደራዊ ፖለቲካ መምሪያ እና የፕሮፓጋንዳ ክፍሎች ምንጭ እንደሚያመለክተዉ በሰሞኑ ጎንደር ላይ የተገደሉትን የመከላከያ ሰራዊት አባላት ወደ ትዉልድ ቦታቸዉ ተወስደዉ በክብር መቀበራቸዉ ተንተርሶ በሰራዊቱ ዉስጥ ቅራኔ ተፈጥሯል!…..ይህዉም 1. ከሟቾች ዉስጥ ትግሬ የሆኑ አባላት ስላሉበት ነዉ የቀብሩ ስነ […]
