ህወሃት የጎንደሩ የእሁድ ስብሰባ እጅግ አስፈርቶታል ከወታደራዊ ደህንነቱ የተመለመሉ የአንድ ብሔር ተወላጆችን ብቻ ያካተተዉና ከህዝብ ጋር እጅግ ተመሳስሎ አብሮ ሰልፉን በመቀላቀል ቀንደኛ የተባሉ የጎበዝ አለቆች ላይ አደጋ ለመጣል መመሪያ ከተሰጣቸዉ ምድብ ኮድ 211 ቡድን ዉስጥ አባል የሆኑት ቀንደኛ አመራሮች ማስጠንቀቂያ የደረሳቸዉ ሲሆን። ማስጠንቀቂያዉን የሰጡት የዉስጥ አርበኞች ህዝቡ የጎበዝ አለቆችን በተጠንቀቅ እንዲጠብቃቸዉ እና ሁሉም ሰዉ እራሱን […]
