ይህ አስቸኩዋይ ስብሰባ ያተኮረዉ ሰራዊቱ ከህዝብ ጎን የመቆሙን ጉድይ ለማስቀየስ ታስቦ ሲሆን ይህዉም ” ህወሃት ያለገደብ የሰጠዉ ዲሞክራሲያዊ መብት ” በጎንደር ከተማ ላይ ትናንት መደረጉን በብርቱ እንዲደሰኮር የሚያዝ እና ተቃዉሞ ሰልፉን በሰላም እንዲካሄድ አስተዋጽዎ ያደረጉ የወንጀለኛዉ ህወሃት የመከላከያ ፣ የልዩ ሐይል ፣ እና የአካባቢ ሚሊሻ አመራሮች በሰራዊቱ ፊት ምስጋና እንዲቀርብላቸዉ የሚያታልል መንፈስ ነዉ፤ ነገር ግን […]
