ዐማሮች ወገኖቻቸውን እንዲደርሱላቸው ጥሪ አስተላልፈዋል፡፡ መንገዶች ተዘግተዋል፡፡ የዐማራ ገበሬዎች እና በወያኔ ሠራዊት መካከል የሚደረገው የተኩስ ልውውጥ ከፍተኛ ደረጃ ላይ ደርሷል፡፡ ከቦታው ያነጋገርናቸው የዐማራ ተጋዮች በቅርብ እርቀት የሚገኙ የአርማጭሆ፣ የቋራ፣ የደምቢያ፣ እና የጎጃም አካባቢ የታጠቁ ገበሬዎች በአስቸኳይ እርዳታ እንዲሰጧቸው መልእክት አስተላልፈዋል፡፡ Filed under: NEWS
