Quantcast
Channel: Freedom4Ethiopian
Viewing all articles
Browse latest Browse all 4543

የጎንደር ዩኒቨርስቲ 4ኛ አመት የህግ ተማሪ ቅስቀሳ እያካሄድክ ነው በሚል ምክንያት ታሰረ

$
0
0
በሰሜን ወሎ ዞን ራያና ቆቦ ነዋሪ እና የጎንደር ዩኒቨርስቲ 4ኛ አመት የህግ ተማሪ የሆነው ወጣት ፍቅረማርያም መለሰ በአካባቢው ህዝባዊ አመፅ እንዲነሳ ቅስቀሳ እያደረገ ነው በሚል ምክንያት ከሳምንት በፊት በሮቢት ከተማ ተይዞ ለእስር ቢዳረግም እስካሁን ፍርድ ቤት ሳይቀርብ ከፍተኛ የሰብአዊ መብት ጥሰት እየተፈፀመበት እንደሚገኝ በስፍራው የሚገኙ የመረጃ ምንጮቻችን ገልጸዋል። በተያያዘ ሁኔታ ቆቦ ከተማና የወረዳው አካባቢ የሚገኙ […]

Viewing all articles
Browse latest Browse all 4543

Trending Articles