*በሪዮ ፓራሊምፒክ የብር ሜዳሊያ አሸናፊ ነው:: ይህ አትሌት “ወደ ሀገሬ ተመልሼ አልሄድም፣ ሌላ አካሌ እንዲጎድል አልፈልግም”ይላል *ከኢትዮጵያ ፖራሊምፒክ ጋር ወደ ሪዮ የተጓዙት 5 አትሌቶች ሲሆኑ 5 ሰዎች የቡድን መሪ ተብለው አብረዋቸው ሄደዋል:: *በ400 ሜትር የተወዳደረው መገርሳ ተሲሳ ከቡድኑ ተቀንሶ ለአንድ ወር ዝግጅት ካቆመ በኋላ ውድድሩ ጥቂት ቀን ሲቀረው እንደገና ተጠርቷል:: ያለበቂ ዝግጅት ተወዳድሯል:: *መገርሳ ከቡድኑ […]
