Quantcast
Channel: Freedom4Ethiopian
Viewing all articles
Browse latest Browse all 4543

የትግራይ ጦር መሃል ከተማውን እንዲጠብቅ እየተደረገ ነው

$
0
0
የደርግ የመጨረሻ “መሳሪያ ታጠቁልኝ “አመታቶች በወያኔም እየተደገሙ ነው። – የደህንነት ሹሙ ባንክ ኦፍ አቡደሃቢ ያላቸውን 34 ሚሊዮን ዶላር ውስጥ 20 ሚሊዮኑን ወደ ማሌዢያ ባንኮች ማዘዋወራቸው ታወቀ። በመሃል ሃገር ያለውን ጦር ሰሜን ግንባር ላይ አስፍሮ በምትኩ በትግራይ ክልል የሚገኘውን ትግሪኛ ተናጋሪ ተጠባባቂ ጦር በማስታጠቅ በመሃል አገር ላይ ለማስፈር እቅድ መያዙን በመከላከያ ሚኒስቴር የምድር ጦር መምሪያ ውስጥ […]

Viewing all articles
Browse latest Browse all 4543

Trending Articles