“ህወሃት በሌሎች የኢህአዴግ አባልና አጋር ድርጅቶች፣ ራሱ የፈጠራቸው የይስሙላ የፌዴራልና የክልል መንግስታት መዋቅሮች ላይ መፈንቅለ መንግስት አድርጎ፣ ቀድሞ ያዙልኝ ሲል ለእነዚህ ሰጥቶ የነበረውን ስልጣን በአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ስም መልሶ የተቀበለበት፣ የራሱን እጅ ስራ የሆኑትን መስተዳድሮችና መዋቅሮችን የገለበጠበት ድርጊት ነው። ከጉልበት ሌላ አስመስሎ የመግዛት አቅም ስለሌለውም እነ ኦህዴድ ባይኖሩ ኖሮ ህወሃት፣ አስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ያውጅ የነበረው […]
