Quantcast
Viewing all articles
Browse latest Browse all 4543

በኢትዮጵያ ውስጥ ሲንቀሳቀሱ የነበሩ 12 መንግስታዊ ያልሆኑ ድርጅቶች ከስራቸው ታገዱ

በኢትዮጵያ ባለፉት ሶስት ወራቶች ውስጥ ከተቋቋሙበት አላማ ውጭ ሲንቀሳቀሱ ነበሩ የተባሉት 12 መንግስታዊ ያልሆኑ ድርጅቶች ከስራቸው ታገዱ። ከአራት አመት በፊት አጨቃጫቂ ነው የተባለው የበጎ አድራጎት ድርጅቶችን የሚቆጣጠረው አዋጅ ተግባራዊ ከተደረገ በኋላ በየጊዜው ቁጥጥር እየተደረገባቸው ከስራቸው የሚደረጉ ሃገር በቀልና የውጭ ድርጅቶች ቁጥር እየጨማረ መምጣቱም ታውቋል። የበጎ አድራጎት ድርጅቶችና ማህበራት ኤጀንሲ የስራ ፈቃዳቸው የታገደባቸው ተቋማት ፈቃድ ሲያወጡ […]Image may be NSFW.
Clik here to view.

Viewing all articles
Browse latest Browse all 4543

Trending Articles