በምሕፃረ ቃል IOM በመባል ሚታወቀው የአለም አቀፍ የስደተኞች ድርጅት እንደገለፀዉ ባለፉት ሁለት ወራት ዉስጥ ሕጋዊነት የሌላቸዉ ኢትዮጵያዉያን ስደተኞችን ከየመን፤ ከዛምቢያ፤ ከሳዉዝ አፍሪካ፤ ከታንዛኒያ፤ እና ከሳዉዲ አረቢያ በግዳጅ መመለሳቸዉን ገልፆአል። በአሁኑ ጊዜ ወደ አገራቸዉ እንዲመለሱ የተባሉት እነዚሁ በአዉሮፓ የመኖሪያ ፈቃድ የሌላቸዉ ኢትዮጵያዉያኖች ምን ያህል እንደሆኑ አልታወቀም። ኢትዮጵያዉያኖቹ ህይወታቸዉን አደጋ ላይ ጥለዉ እና በጣም አስቸጋሪ ጉዞ ተጉዘዉ […]
