Quantcast
Channel: Freedom4Ethiopian
Viewing all articles
Browse latest Browse all 4543

በአዉሮፓ የስደተኛዉ ቁጥር ላይ ዕቀባ ማድረጉን አስከትሎ ወደ አገራቸዉ ለሚመለሱት ስደተኞች አስፈላጊዉን እርዳታ እንደሚያደርጉ የአዉሮፓ ሕብረት ገለፀ።

$
0
0
በምሕፃረ ቃል IOM በመባል ሚታወቀው የአለም አቀፍ የስደተኞች ድርጅት እንደገለፀዉ ባለፉት ሁለት ወራት ዉስጥ ሕጋዊነት የሌላቸዉ ኢትዮጵያዉያን ስደተኞችን ከየመን፤ ከዛምቢያ፤ ከሳዉዝ አፍሪካ፤ ከታንዛኒያ፤ እና ከሳዉዲ አረቢያ በግዳጅ መመለሳቸዉን ገልፆአል። በአሁኑ ጊዜ ወደ አገራቸዉ እንዲመለሱ የተባሉት እነዚሁ በአዉሮፓ የመኖሪያ ፈቃድ የሌላቸዉ ኢትዮጵያዉያኖች ምን ያህል እንደሆኑ አልታወቀም። ኢትዮጵያዉያኖቹ ህይወታቸዉን አደጋ ላይ ጥለዉ እና በጣም አስቸጋሪ ጉዞ ተጉዘዉ […]

Viewing all articles
Browse latest Browse all 4543

Trending Articles