የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅን ተከትሎ ትጥቅ ለማስፈታት ወደ አማራ ክልል በተለይም ሰሜን ጎንደር የተንቀሳቀሰው የመንግስት ሃይል ከህዝብና ራሳቸውን የነጻነት ሃይሎች ከሚሉ ታጣቂዎች ከፍተኛ አጸፋ እንደተሰነዘረባቸው መሆኑን የአካባቢው ምንጮች ገልጹ። በወገራ ወረዳ እንቃሽ አካባቢ በተካሄደው ጦርነት 30 ታጣቂዎችና ወታደሮች ከነመሳሪያቸው መማረካቸውን የነጻነት ሃይሎች ተናግረዋል። ተጨማሪ 3 ወታደራዊ ተሽከርካሪዎች ወደ አካባቢው ተጉዘዋል። በተለይም አንቃሽ በተባለ ቦታ ላይ ሽፍቶችን […]
