ህወሀት በልጁ ብአዴን አማካኝነት የተሳለውን የበቀል ካራ በጎጃሞች አንገት ላይ ማሳረፉን ተያይዞታል።ምስ/ጎጃም ሰላም አይደለም በተለይ ሞጣ ቀራኒዮና ጎንቻ ሲሶ እነሴ ወረዳ ግንደወይን ከተማ አፈናውና አፈሳው ከምንጊዜውም በላይ ጨምሯል።ይህ ግፍና በደል የሚፈፀመው ደግሞ በህወሀት እጅ በተሰሩት የብአዴን ሰወች ጠቋሚና ተባባሪነት በመሆኑ ህመሙን ያበረታዋል። ከቀናት በፊት በሞጣ ከተማ ፕሪፓራትሪ ት/ቤት አንድ መምህሪ በመንግስታዊ የሺብር ቡድኑ ታፍኖ በመታሰሩ […]
