Quantcast
Channel: Freedom4Ethiopian
Viewing all articles
Browse latest Browse all 4543

ሰሜን ጎንደር አምባጊዮርጊስ አካባቢ ልዩ ስሙ እንቃሽ ተብሎ በሚጠራው ስፍራ ለሶስተኛ ቀን ከባድ ውግያ የተካሄደ ነው ተባለ

$
0
0
ሰሜን ጎንደር አምባጊዮርጊስ አካባቢ ልዩ ስሙ እንቃሽ ተብሎ የሚጠራ የጀግና መፍለቂያ ላይ በገበሬው ሰራዊትና በአጋዚ መካከል የሚካሄደው በከባድ መሳሪያ ጭምር የታገዘ ከባድ ውጊያ ለሶስተኛ ቀን ቀጥሏል። በአጋዚ በኩል ከ80 በላይ እንደሞተና ብዙ እንደተማረከ ከቦታው አረጋግጠናል።ዲሽቃ፣ ብሬን፣ መትረጌስና ስናይፐር መሳሪያወች ተማርከዋል። ከገበሬው በኩልም እስካሁን ወደ 6 ጀግኖች ተሰውተዋል። ወያኔ የተማረኩትን ወታደሮችና የቡድን መሳሪያወች መልሱልኝ በማለት የሃይማኖት […]

Viewing all articles
Browse latest Browse all 4543

Trending Articles