ሰሜን ጎንደር አምባጊዮርጊስ አካባቢ ልዩ ስሙ እንቃሽ ተብሎ የሚጠራ የጀግና መፍለቂያ ላይ በገበሬው ሰራዊትና በአጋዚ መካከል የሚካሄደው በከባድ መሳሪያ ጭምር የታገዘ ከባድ ውጊያ ለሶስተኛ ቀን ቀጥሏል። በአጋዚ በኩል ከ80 በላይ እንደሞተና ብዙ እንደተማረከ ከቦታው አረጋግጠናል።ዲሽቃ፣ ብሬን፣ መትረጌስና ስናይፐር መሳሪያወች ተማርከዋል። ከገበሬው በኩልም እስካሁን ወደ 6 ጀግኖች ተሰውተዋል። ወያኔ የተማረኩትን ወታደሮችና የቡድን መሳሪያወች መልሱልኝ በማለት የሃይማኖት […]
