ሰሜን ጎንደር እንቃሽ ላይ አምስተኛ ቀኑን በዘለቀው ጦርነት የተበሳጨው ወያኔ ያለ የሌለ ሃይሉን በመላክ ከበባ በማድረግ ላይ ስለሆነ በጀግንነት እየተዋጋ ያለው የገበሬ ጦር አፋጣኝ ትብብር ከቅርብም ከሩቅም ላለ ወገን አቅርቧል። 1) በተለይም በጃኖራ፣ በአጅሬ፣ በቆላ ወገራ ያለው ወገን በፍጥነት እንዲደርስ። 2) በኪንፋዝ በለሳ ያለው ወገን አቆራርጦ እንዲደርስ። 3) በቆላ መረባና በመሬና ያለው ወገን ደግሞ በበርሃው […]
