በደቡብ ክልል ሚዛን ከተማ አካባቢ በጉብኝት ላይ የነበሩ 10 የስሎቫኪያና የቼክ ሪፐብሊክ ቱሪስቶች ማንነታቸው ባልታወቀ ታጣቂዎች ዝርፊያ ተፈጽሞባቸው ሹፌራቸው መገልደሉ ተገለጸ። የቼክ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ከቀናት በፊት በክልሉ ጉብኝት በማድረግ ላይ የነበሩት ቱሪስቶች በታጠቁ ሃይሎች ገንዘብን ጨምሮ የባንክ መገልገያ ካርዶችና ሌሎች ንብረቶቻቸው እንደተወሰደባቸው ሰኞ ይፋ አድርጓል። የቼክ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ተወካይ የሆኑት ኢሬና ቫሌንቶባ፣ ዝርፊያ […]
