የጎንደር ገበሬዎች ከፋኝ ብለው በህወሓት አገዛዝ መሸፈታቸውን በጀግንነት እያስመሰከሩ ነው ለዛሬ አጥቢያ ህዳር 5/2009 ዓም ሌሊት ታች አርማጭሆ አሸሬ ዝቅ ብለን የምናገኛትን ማክሰኞ ገበያን ጀግኖቹ በሌሊት በመውረር የህወሓትን ወታደር በማባረር ተቆጣጥረዋት አድረዋል የህወሓት ወታደር የጀግኖቹ ትንፋሽ አቃጥሎት እግሬ አውጭ ብሎ ከተማዋን ለጀግኖቹ ለቆ ወጥቷል ጀግኖቹ ገበሬዎች ዛሬ ጠዋት የማክሰኞ ገበያን ህዝብ ሰብስበው በትግሉ ዙሪያና በተለይ […]
