Quantcast
Channel: Freedom4Ethiopian
Viewing all articles
Browse latest Browse all 4543

ካናዳ በኢትዮጵያ ስር ነቀል የፖለቲካ ተሃድሶ እንዲደረግ ጠየቀች

$
0
0
ካናዳ በኢትዮጵያ ስር ነቀል የፖለቲካ ተሃድሶ እንዲደረግ የጠየቀች ሲሆን መንግስት የሚወስደው እርምጃ እጅግ ኣስጨንቆኛል በማለት ተናግራለች። ስላማዊና ኣስቸኳይ ውይይት እንዲደረግ የጠየቀችው ካናዳ በቅርቡ በኣማራና በኦሮሚያ ክልል ቤመንግስት የተፈጸሙ ግድያዎችና ኣፈናዎች ኣሳሳቢና ሊጣሩ የሚገቡ ናቸው ስትል ኣስታውቃለች። ካናዳ ለኢትዮጵያ እርዳታ ከሚሰጡ ኣገሮች እንዲሁም በፖለቲካ የተገፉ ኢትዮጵያውያን ስደተኞችን ከሚያስጠጉ ኣገሮች አንዷ ናት። Filed under: NEWS

Viewing all articles
Browse latest Browse all 4543

Trending Articles