ወያኔ ትግሬ የወሎ አማሮችን አላማጣ ከተማ ላይ መነገድ አትችሉም እያለ እያስጠነቀቀና እያስፈራራ መሆኑን የአካባቢው ነዋሪዎች ተናገሩ፡፡ እንደሚታወቀው እስከ ቅርብ ጊዜ ድረስ አላማጣ የአማራ ግዛት የነበረ ቢሆንም አሁን ግን በወያኔ ትግሬ ትዛዝ መሬቱ እስከ ህዝቦቹ ያለ ምንም የህግ አግባብ ወደ ትግራይ እንዲጠቃለል ተደርጓል፡፡ በጊዜው ይህንን ተቃወሙ በሺዎች የሚቆጠሩ የወሎ አማሮች እንዲገደሉ፤ እንዲታሰሩና ደብዛቸው እንዲጠፋ ተደርጓል፡፡ አሁን […]
