ትናንት ከቢሯቸው እንደተገደሉ መረጃዎች ቢወጡም እስካሁን ይህንን ሊያረጋግጥ ወይም ሊያጣጥል የሚችል ማስረጃ አልተገኘም። ክብርት ወ/ሮ አዲሴ ዘለቀ በ1961 ዓ.ም በደብረማርቆስ ከተማ በተወለዱ ሲሆን ከ1ኛ እስከ 2ኛ ደረጃ ትምህርታቸውን በአዲስ ዘመን ከተማ ተከታትለዋል፡፡ የመጀመሪያ ዲግሪያቸውን በባህር ዳር ዩኒቨርሲቲ በማኔጅመንት ትምህርት ያገኙ ሲሆን 2ኛ ዲግሪያቸውን ደግሞ በዚሁ ዩኒቨርሲቲ በኤክስኪዩኒቭ ቢዝነስ ማኔጅመንት በ2008 ዓ.ም ማግኘት ችለዋል፡፡ ክብርት ወ/ሮ […]
