Quantcast
Channel: Freedom4Ethiopian
Viewing all articles
Browse latest Browse all 4543

የሳምንቱ አጫጭር ዜናዎች**

$
0
0
ኢትዮዽያውያን በየመን በአመት 500ሺ የሚጠጉ ኢትዮጲያውያን አገራቸውን ጥለው ወደ አረብ አገራት እየተሰደዱ እንደሆነ አምባገነኑ መንግስት አመነ። ኢህአዴግ አገራችን አድጋለች ልማት ላይ ነች እያለ 24 ሰአት ቢለፈልፍም እውነታው እንደሚያስረዳው ወጣቱ በሃገሩ ውስጥ ለመኖርም ሆነ ለመስራት በርካታ ችግሮች ያለበት በመሆኑ ስደትን እንደ ዋንኛ መፍትሄ ይዞታል። በህጋዊ መንገድ ብቻ በቀን 1500 ኢትዮጲያዋያን እየተሰደዱ እንደሆነ በስደት ላይ የሚያተኩር ስብሰባ […]

Viewing all articles
Browse latest Browse all 4543

Latest Images

Trending Articles



Latest Images