በዋልድባ ገዳም እና በተለያዩ ቤተክርስቲያኖች ሲያገለግሉ የነበሩ 13ቱ አባቶች ወደ በረሃ ለመውረድ የወሰኑት አገዛዙ በህዝብ ላይ የሚያደርሰውን ግፍ እያዩ ዝም ለማለት ህሊናቸውና ሃይማኖታቸው ስላልፈቀደ መሆኑን ተናግረዋል። ይሄ ጉዳይ የእነ ዶ/ር ብርሃኑ ጉዳይ ብቻ አይደለም ያሉት የሃይማኖት አባቶች የኢትዮጵያ ሕዝብ አርበኞች ግንቦት 7ን ተቀላቅሎ እንዲታገል ጥሪ አስተላልፈዋል፣ ካህናቱ በአማራ ክልል ሕወሃት እየወሰደ ባለው ጭካኔ የተሞላበት እርምጃ […]
