Quantcast
Channel: Freedom4Ethiopian
Viewing all articles
Browse latest Browse all 4543

አቶ ሬድዋን ሁሴን “አህያውን ፈርቶ..

$
0
0
አቶ ሬድዋን ሁሴን ሚኒስትር ተደርገው እንደተሾሙ ቅድሚያ ያመሩት ወደኦሎምፒክ ኮሚቴ አካባቢ ነበር። ምክንያቱ አንድ ቀድሞ የደረሳቸው ጥቆማ ስለነበር፤ ከትጥቅ አምራች ኩባንያዎች (አዲዳስ ወይም ናይክ..) ትጥቅ የሚመጣውና ለሁሉም ስፖርት ፌዴሬሽኖች የሚከፋፈለው በኦሎምፒክ ኮሚቴ በኩል ነው። ለምሳሌ ናይክ ከሆነ ከአምራቹ ጋር ከኦሎምፒክ ኮሚቴው የተወከሉ ሰዎች ሄደው ካምፓኒውን ያናግራሉ። ሯጮች፣ ኳስ ተጨዋቾችና ሌሎች የብ/ቡድን ስፖርተኞች በየፌዴሬሽናቸው በኩል ትጥቁን […]

Viewing all articles
Browse latest Browse all 4543

Trending Articles