የህወሃት ወታደራዊ ደህንነት በሁለት የመከላከያ አባላቱ ላይ እርምጃ እንዲወሰድ በወሰነዉ መሰረት ትናንት በ11/ህዳር/2009 የም/መቶ አለቃ አለበል ትእዛዙ ከመካከለኛው እዝ እና ከወታደራዊ መምሪያ ሰሜን እዝ ውታደር ቅጣው ቢያድግልኝ ላይ እርምጃ ወሰደ! በመረጃ አጠባበቅና ፍልሰት ላይ ከ አርበኞች ግንቦት 7 ጋር ግንኙነት እንደላቸው አረጋግጫለው ያለው የ ኮማንድ ፓስቱ ደህንነት ክፍል የመከላከያ አባላቱ ላይ ድንገተኛ በሚመስል መልኩ በ […]
