Quantcast
Channel: Freedom4Ethiopian
Viewing all articles
Browse latest Browse all 4543

በመድሃኒት ፈንድና አቅርቦት ኤጀንሲ በኩል አማራ ክልል መድሃኒት እንዳያገኝ እየተደረገ ነው ተባለ።

$
0
0
ለአማራ ክልል የመድሃኒት አቅርቦት የሚያካሂዱ 3 ቅርንጫፎች አሉ።ደሴ  ባህር ዳርና ጎንደር ይገኛሉ። እነዚህ ቅርንጫፎች መድሃኒት የሚላክላቸው ከኢትዮጵያ መድሃኒት ፈንድና አቅርቦት ኤጀንሲ ሲሆን በሰበብ አስባቡ ለአማራ ክልል የሚላከው መድሃኒት ይዘገያል ወይም የተመደበው ተቀንሶ ነው። አገልግሎቱ የሚዘገየው  የስርጭት ትራንስፖርት ጫራታ የተሰጠው ለትግሬ በመሆኑ እንዲሁም የተቋሙ የስርጭት ዳይሬክተርም ትግሬ በመሆኑ ነው።ሌላው ምክንያት #ከኤጀንሲው ውስጥ የትግራይ ተወላጆች የዚህ ወንጀል ተባባሪ […]

Viewing all articles
Browse latest Browse all 4543

Trending Articles