ለአማራ ክልል የመድሃኒት አቅርቦት የሚያካሂዱ 3 ቅርንጫፎች አሉ።ደሴ ባህር ዳርና ጎንደር ይገኛሉ። እነዚህ ቅርንጫፎች መድሃኒት የሚላክላቸው ከኢትዮጵያ መድሃኒት ፈንድና አቅርቦት ኤጀንሲ ሲሆን በሰበብ አስባቡ ለአማራ ክልል የሚላከው መድሃኒት ይዘገያል ወይም የተመደበው ተቀንሶ ነው። አገልግሎቱ የሚዘገየው የስርጭት ትራንስፖርት ጫራታ የተሰጠው ለትግሬ በመሆኑ እንዲሁም የተቋሙ የስርጭት ዳይሬክተርም ትግሬ በመሆኑ ነው።ሌላው ምክንያት #ከኤጀንሲው ውስጥ የትግራይ ተወላጆች የዚህ ወንጀል ተባባሪ […]
