የጅማ ዩኒቨርስቲ ተማሪዎች የተቃውሞ ሰልፍ አደረጉ የጅማ ዩኒቨርስቲ ኪቶ ፉርዲሳ ግቢ ትናንት ማታ ከአምስት ሰዓት እስከ ሠባት ሰዓት ሰልፍ ያደረጉት ተማሪዎች አስቸኳይ ጊዜ አዋጁ ሥራ ላይ ከዋለ ወዲህ የፀጥታ ኃይሎች ሌሊት ሌሊት እየገቡ ተማሪዎች ይወስዳሉ፡፡ “እስካሁን የወሰዱዋቸውን የት እንዳደረሱዋቸው አናውቅም” ብለዋል፡፡ ለደህንነታቸው ሲሉ ስማቸውን መግለፅ ያልፈለጉት ተማሪዎች ከዩኒቨርስቲው ዋናው ግቢ ዶክተር ፍቃዱ አሰፋ የሚባሉ መምህር […]
