በኦሮሚያ ክልል በሚገኙ ዩኒቨርሲቲዎች ተማሪዎች ተቃውሞ እያሰሙ መሆኑን መረጃዎች ጠቆሙ፡፡ በትላንትናው ምሽት በአምቦ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ተቃውሞ ማካሔዳቸውን መረጃዎች የጠቆሙ ሲሆን፣ ተቃውሞ የተካሔደውም በዩኒቨርሲቲው አዋሮ ካምፓስ እንደሆነም ለማወቅ ተችሏል፡፡ በዚህም የተነሳ ዛሬም ድረስ በጊቢው መረጋጋት እንደሌለ የጠቀሱት ምንጮች፣ በዩኒቨርሲቲው ጊቢ እና ከግቢው ውጭ የአጋዚ ወታደሮች ታጥቀው መሰማራታቸውን የዓይን እማኞች ገልጸዋል፡፡ በአምቦ ዩኒቨርሲቲ ለተቀሰቀሰው የተማሪዎች ተቃውሞ ዋነኛ […]
