ሰሜን ጎንደር የነጻነት ተጋድሎው ተጠናክሮ መቀጠሉ እየተሰማ ነው፥ ወያኔ ጉድ ፈላብሽ፥ የአርበኞች ግንቦት ሰባት ሰራዊት የሰሜን በሮችን እየሰበረ፥ ከአማራ የማንነት ጥያቄ ታጋዮችና ከአገር ውስጥ አርበኞች ጋር እየተቀላቀለ ነው። የአማራ የማንነት ጥያቄን አንግቦ፥ ለመብቱና ለነጻነቱ ለመታገል ዱር ቤቴ ያለው የጎንደር ጀግና፥ የአርበኞች ግንቦት 7 የነጻነት ኃይሎችን እጆቹን ዘርግቶ መቀበሉንና በአንድነት ተሰልፎ ወያኔን እንደሚመታ በደስታ እያወጀ ነው፥ […]
