ይህ ከታች በምስሉ ላይ የምትመለከቱት ግለሰብ ይበልጣል ካሳዬ ይባላል በተለየ መልኩ ከህወሃት የደህንነት ቢሮ ጋር ቀጥተኛ ግንኙነት በማድረግ ብዙዎችን ለአደጋ አጋልጧል ከህወሃት ጋር ባለዉ ከፍተኛ ትስስር ምክንያት ያለ በቂ የትምህርት ማስረጃ የኤሌክትሪክ ኢንጂነሪንግ እንዲያጠና በሚል ሽፋን በአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ወጣት ተማሪዎች ሲያሳፍንና ሲያስገድል የነበረ ከመሆኑ ባሻገር ለስለላ ስራ ወደ ሳዉዲ አረቢያ ተልኮ በዚይ የሚኖሩ ኢትዮጵያዊያን […]
