ዛሬ ማለዳ ላይ ልዩ ስሙ ሸጐሌ አንበሣ ጋራዥ በተባለው አካባቢ የሰሌዳ ቁጥሩ 51516 የሆነ አሸዋ የጫነ ሲኖ ትራክ መኪና ቤት ውስጥ ጥሶ በመግባት የሁለት ሰዎችን ህይወት አጥፍቷል ተባለ… ይህንን ያለው የአዲስ አበባ እሣትና ድንገተኛ አደጋዎች መከላከልና መቆጣጠር ባለሥልጣን ነው፡፡ የባለሥልጣኑ የህዝብ ግንኙነት ባለሙያ የሆኑት አቶ ንጋቱ ማሞ እንደነገሩን ከሆነ ህይወታቸውን ያጡት በ30 እና በ32 የእድሜ […]
