አርበኞች ግንቦት 7 አሁንም ከፋሽስት ዎያኔ ጋር ትንቅንቁን እደቀጠለ ነው ፣ ዎያኔ ታንኮችን በብዛት አስገብታ እየተዋጋች ነው ሻለቃ መሳፍት ( ገብርየ) በነበረበት ግንባር በብዛት ታኮች እና ከባድ መሳሪያዎች የተሰለፉ ሲሆን ከፋሽስት ዎያኔ ሰራዊት በብዛት ተማርከዋል ተሰውተዋል ከአርበኞችም እንደዚሁ መስዋት የሆኑ አሉ ፣ መቸም መስዋት ሳይሆን ድል የለም ታዲያ አርበኞች ግንቦት 7 ወደፊት እየተወረወሩ ቦታ እየያዙ […]
