በዛሬው እለት በሰሜን ጎንደር ዞን ታች አርማጭሆ ሳንጃ እና በጠገዴ ወረዳ ግጨው እንዲሁም አደት ልዩ ስሙ ሀመረ በተባለ ቦታ በጥዋት የተጀመረው ውጊያ አሁንም ድረስ የቀጠለ ሲሆን በተለይም በአደት ሀመረ ላይ በተደረገው ውጊያ ቁጥሩ ከፍተኛ የሆነ የህውሀት / ኢህአዴግ የመከላከያ ሰራዊት የተገደሉ ሲሆን ቁጥራቸው ከፍተኛ የሆኑ ወታደሮች በውጊያው ቆስለዋል ሌሎች ዎታሮችም በተከፈተባቸው ውጊያ በመደናገጥ ወደ ገደል […]
