ህወሃት በሰሜን ኢትዮጵያ ከአርበኞች ግንቦት 7 ታጋዮች ጋር እየተዋጋ መሆኑን ለመጀመሪያ ጊዜ አመነ። በርካታ የአርበኞች ግንቦት 7 ታጋዮችን ማረኩ፣ በርካታ ገደልኩ፣ የጦር መሳሪያም ማረኩ ብሏል። ሕወሃት እና ብአዴን በማሕበራዊ ድረገጾች ላይ ባሰማሯቸው ካድሬዎቻቸው አማካይነት “አርበኞች ግንቦት 7 ሰራዊት የለውም፣ ሻብያ አርበኞች ግንቦት 7 ወደ ኢትዮጵያ እንዲዘልቅ አይፈቅድም፣ በሰሜን ኢትዮጵያ የሚዋጉት አርሶአደሮች ብቻ ናቸው አርበኞች ግንቦት […]
