የህወሃት ልሳን የሆነዉ እዲስ እራይ ህትመት ወያኔ በመሃበራዊ መግናኛ አዉታር ዙሪያ መበለጡን ባመሳከረ መልኩ በመስከረም እና ጥቅምት ወራት ላይ ባወጣዉ እትሙ ላይ ዘግቦአል። አዲስ ልሳን አያይዞ የመሀበራዊ መገናኛ የበላይነቱን ለመቆናጠጥ ከፌደራል እስከ ቀበሎ በተነደፈ ኢምስትቱይት መዋቅር ወደ ተግባር የተገባ እንደሆነ ገልጾ እንደ ልማት ሰራዊት ዲስኩር ሚዲያ ሰራዊት በሚል ስያሜ በፓለቲካዊ ኢኮኖሚያዊ ብሄር ተኮር ስምሪቶች መልካም […]
